Wednesday, November 7, 2012

ዜና ፎቶ፤ ትላንት ቃሊቲ ይሄንን ትመስል ነበር




በቃሊቲ ማሰሪያ ቤት እነርሱ “ማረሚያ ቤት” ይሉታል። በርካታ ወገኖቻችን እንደሚገኙ ይታወቃል። በቅርቡ ደግሞ የሙስሊም ኢትዮጵያውያን መፍትሄ አፈላላጊዎች ወደ ቃሊቲ ተዛውረዋል። ይህ ፎቶ ህብረተሰቡ ከታሳሪዎቹ ጎን መሆኑን ያሳያል። “አያሳይም” የሚል ካለ በደንብ ደግሞ ይመልከተው!  ፎቶውን ብቻ ሳይሆን የታሰሩበትንም ምክንያት በደንብ ብንመለከት ደግሞ ሁላችንም ከነዚህ ወገኖች ጎን  መቆማችን አይቀሬ ነው!
በመጨረሻም
እንመርቃለን…
እግዜር ያለ አሳሪዎችን “ሃይ…!” ይበልልን ታሳሪዎችን ያበርታልን!

No comments:

Post a Comment